Plan b tplf

#ጉራና ትዕቢትም ወንዝ ቀርቶ የደረቀ ፈፋን አያሻግርም ሲያመጣው፡፡
#የማይካድረው የአማራ ደም ሳይደረቅ #2ኛው ወያኔ #ሙሉ ነጋ ወልቃይት ራያ የኛ ነዉ ድንፋታ
በ#ፕላን #B ወያኔ ወልቃይት ላይ ማሰብ ምን አልባት #ደማቹህን መልሱ ከሆነ እንስማማለን

   አውነት ግን ትግሬ አንገት አላቸው ፣የአማራን ህዝብ ከመተማ እስከ ላሊበላ ፣ከወለጋ እስከ መተከል፣ከራያ እስከ አርባጎጉ፣ከሀረር እስከ አርሲ፣ከሞያሌ እሰከ በረራ፣ከወሊሶ እስከ ጉራፈርዳ ና መጨረሻውን መሞት ማለት ምን ማለፍ እንደሆነ ወያኔ እስከቀመሰችበት ማይካድራ ወልቃይት ድረስ ትግሬ በአማራ ላይ በአለም ላይ የተከለከለ ሁሉ አማራ ላይ ይፈፀም የተባለ ይመስል ግፍ ፈፅመውበታል።

የአማራን ስም እንደውዳሤ ማርያም ቀን ከሌት እየደገሙ አበሳን ማብዛት የራሷን ምስል በመስትዋት ውስጥ ተመልክታ ‹አምላኬ ሆይ፣ እንኳንስ እንደዚህች ዓይነት አስጠሊታ ፍጡር
አላደረግኸኝ!› ብላ እንደጸለየችው ዝንጀሮ መሆን ነው፡፡ ጀሮ ያለው ይስማ፤ልብ ያለው ልብ ይበል፡ፀጉር ስንጠቃ አርማጌዴዖንን አያስቀርም ጉራና ትዕቢትም ወንዝ ቀርቶ የደረቀ ፈፋን አያሻግርም  ሲያመጣው፡፡
ይህን የምለው አንዱ ጻዲቅ ሌላው ኃጥዕ ሆኖ አይደለም፡፡ነገር ግን የእግዚአብሔር ሚዛን እንደሰው ሚዛን ስለማይቀላምድ በሆነው ነገርና እየሆነ ባለው ነገር መካከል ያለውን ልዩነት ተመልክተን የመጪውን ጊዜ ይዞታ ስንገምት
በአማራ ላይ የደረሰው ቅጣት ከወይራ ጥብጣብ ወይም ከለበቅ የሚወዳደር እንጂ በአሁኖቹ ቀብራራ ገዢዎች ሊደርስ ካለው ጋር በምንም መንገድ እንደማይቀራረብ ለመጠቆም
ነው የነብርንና የሚዳቋን የ‹አሁን ብበላህ ምን እሆናለሁ?›ምሣሌያዊ ብሂል አስታውሱ፤ ሁልጊዜ ጌትነትም የለም፤ በፋሲካ የገባች ገረድ ፍልሰታ እንደምትመጣ ካላወቀች ገልቱ ናት እርግጥ ነው ፋሲካና ፍልሰታ ርቀት አላቸው
ቢሆንም  በበኩሌ ሁለት ነገር አስባለሁ  አንድም ያንን የፍርድ ቀን ፈጣሪየ ባያሳየኝ፣ አንድም ያንን የፍርድ ቀንፈጣሪዬ አድርሶ ቢያሳየኝ፡፡ ምርጫው የርሱ ይሁንልኝ፡፡ከአያያዝ ይቀደዳል፤ ከአነጋገር ይፈረዳል ቀኑን እዩት ፤ ቀኑ ደርሷል! የዘመኑን መቅረብ ለመረዳት ደግሞ በግድ ቆዳ
ታጥቆ አንበጣ እየበላ በበረሃ የሚሰብክ ሰው መጠበቅ አይገባንም፡፡
የዘሩት መብቀሉ፣ የበቀለ መታጨዱና ተወቅቶ ጎተራ መግባቱ አይቀርም፡፡ ሼክስፒር ‹ትልቅ ደግ ነገር ለመሥራት ትንሽ መጥፎ ነገር መሥራት ምንም አይደለም› ይል ነበር አሉ፡፡
በኢትዮጵያ ያለው ተጨባጭ ሁኔታ ግን የስሙኒ ዶሮ የሚሊዮን ብሩን የወርቅ ገመድ ይዛ እየጠፋች ተቸግረናል፡፡የአንዲት ክፍለ ሀገር ጥቂት መኳንንትን ሁለንተናዊ ርሀብ
ለማስታገስና የጥቂት ሚሊዮን ዜጎችን ሥነ ልቦናዊ የገዢነት እርካታ እውን ለማድረግ የተከፈለው መስዋዕትነትና የወደመው ሀብትና ንብረት አሥራ አራቱንም የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ግዛቶች ሕዝብ ቁጭ አድርጎ ለአሠርት
ዓመታት ይቀልብ ነበር፡፡ ነገር ግን የፊተኞቹም ሞኞች፣ የአሁኖቹም ለከት ያጡ ብልጦች ሆኑና በመካከሉ ሀገርና ሕዝብ ለማያባራ የሲዖል እሳት ተዳርገው መቅኖ አጥተው ቀሩ፡፡ ደግነቱ ግን ይህም ያልፋል፡፡በዚያ ላይ ትልቁ ችግር የሆነብን ኅሊናን የሚሠቀጥጥ ውሸት እየተለቀቀብን ፈረንጆቹ በ‹MC› (Mind Control)በሳተላይት የተደገፉ ሥውር የአእምሮ መቆጣጠሪያ
ፕሮጄክቶቻቸው ዜጎቻቸውን በኤሌክትሮኒክስ ጨረሮች እንደሚያነሆልሏቸው ሁሉ የኛ የገዢው መደብ ምሁራን ተብዬዎችም እንዳቅሚቱ ያቺን የMC/PR የምትመስል የሕዝብ ግንኙነት ሥራ መሥራታቸው ነው፡፡ቂሎች ናቸው፡በእንደዚህ ዓይነት የሞኝነት ሥራ ገብተው ሊዋረዱ
አይገባቸውም ነበር የውርደትን ምንነት ቢያውቁ፡ዝምታ ማንን ገደለ? ምንም ሳይናገሩ የታሪክ ባቡር ወስዶ አንዱ ሥርቻ ውስጥ እስኪቀረቅራቸው ድረስ ዕድል የሰጠቻቸውን
ሲሳይ ድምጻቸውን አጥፍተው እንደለመዱት እዬዘረፉ ቢከፋፈሉ ማን ምን ያደርጋቸዋል? ልፉ ብሏቸው እንጂ ዋሹ አልዋሹ፣ የፈጠራ ድርሰት ጻፉ አልጻፉ ያላሰቧት ዕድል እንደሆነች በደጃቸው ከትማለችና የመጥፎ ሥራቸው የዞረ
ድምር መቅሰፍቱን እስኪያዘንብባቸው ድረስ አርፈው.መቀመጥ ይችላሉ፡፡ መንቀዥቀዥ ሳያስፈልጋቸው አሁን እያደረጉ ያሉትን ሁሉ እያደረጉ መኖር ‹ጉልበታቸው› የሰጣቸው መብታቸው ነው፡፡ ናፖሊዮንንና ሂትለርን የመሰሉ
አባ ጉልቤዎችም ብለዋል:- “Mighty is right”. አስተዋይ ሰው ከቆመው ብቻ ሣይሆን ከወደቀውና ከተቀመጠውም ብዙ ይማራል፡፡ ስህተትን በስህተት ቢደግምራሱም ቀኑን ጠብቆ እንደሚወድቅ ይገነዘባል፡፡ ትናንትን ከዛሬ፣
ዛሬንም ከነገ በማገናዘብ ለአለውና ለመጪው ትውልድ መልካም ነገሮችን ቀይሶ ያልፋል፡፡ እናም ወያኔዎች ወድቋል፤ ተቀብሯል ያሉት አማራ እንግዲያውስ ለምን ወደቀ? ብለው
አዙረው ማየት ነበረባቸው እንጂ በ‹ብጥለው ገለበጠኝ›የመሠሪነት ባሕርይ ታሪክ አፍ አውጥቶ እስኪታዘባቸው ድረስ እንዲህ ባልተጃጃሉ ነበር።
#አማራን ወያኔ ሲገድል ሲያፈናቅል የኖረው
የትግሬን ህዝብ ይዞ ነው ።
ህዋህት ለሰራው ወንጀል ተጠያቂ ያው #ትግሬ ነው
አሁን ተነስተህ ስለወቃይትና ራያ መሬት ሰታወራ
የአማራ ደም እንደጎርፍ የሄደበትን ምድር መሆኑን ትረሱት ይሆናል እናተ ዚሮ ማሰቢያ የሚባል ህሊና የላቹህም።
አንተ አልህው እንጅ 500,000አማራ ወልቃይትና ራያ ላይ ያለቀው በትግሬ ነው።አማራ ግን በየቦታው ተሸክሞ ይዟቹሃል።
ወያኔ አማራን ግፍ ከፈፀበት አካባቢ በስፋት ወልቃይትና ራያ ላይ ነው። ስንቶች ተፈናቅለዋል ስንቶች ታርደዋል።
እናንተ እኮ አይደለም መሬቱን ና ህይወቱን ጄኔተር እንኳ አልቀረም ስትወስዱ።
ደግ አታፍሩም ስታወራ ደማችን ሜዳ ላይ የሚጎረፈው አሁን ድረስ በእናንተ ሴራ ነው ።
28አመት ሙሉ እንደ ክትፎ ከተፋቹህን ፣አሰራቹህን ፣አፈናቀላቹህን፣ንብረታችን ዘረፋቹህ፣ግን አልበቃቹህም።
ዛሬ ወያኔን ወደ መቃብር የላከት የወልቃይት እሾህ ነው ይገባሃል።አይደለም መጦ ማስተዳደር ይቅርና አንድ ትግሬ ዞር አይልም።
እናንተ በጀምላ ስለቀበራቹህን እኛ በጀምላ አልቀበርናቹህም።ነገር ግን ጀምላ ፈልጋቹህ ከሆነ ሞክሩት ልቡ የጨሰ ህዝብ አለ ያጨስሃል።

  

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

አይሰው

እቴጌ ጣይቱ ብጡል (ብርሀን ዘ ኢትዮጵያ)

ደራሲ ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ (ሃዲስ ኣለማየሁ)